ቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲከናወን ፍላጎታችን ነው

Date:


ሰብሳቢው አቶ ሰለሞን አየለ ወቅታዊ ሀገራዊ የጸጥታ እና የደህንነት ሁኔታ ከሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰላማዊ ትግል አንጻር እንዴት እንደሚታይ ፤ በቀጣዩ ዓመት ሊካሄድ ቀጠሮ ስለተያዘለት የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ እና አስቻይ ሁኔታዎች በስፋት ዳስሰዋል።


አቶ ሰለሞን አየለ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ ናቸው ። ለዴቼ ቬለ የአንድ ለአንድ ዝግጅት በሰጡት ቃለ ምልልስ ምክር ቤቱ ከስልሳ በላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የመሰረቱት ምክር ቤት እያከናወነ ያለውን አጠቃላይ እንቅስቃሴ ነግረውናል። 


የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የፖለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳዎችን ለሔራዊ የምክክር ኮሚሽን አስረከበ
ወቅታዊ ሀገራዊ የጸጥታ እና የደህንነት ሁኔታ ከሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰላማዊ ትግል አንጻር እንዴት እንደሚታይ ፤ በቀጣዩ ዓመት ሊካሄድ ቀጠሮ ስለተያዘለት የኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ እና አስቻይ ሁኔታዎች በስፋት ተዳሰዋል።


አቶ ሰለሞን ወቅታዊ ሀገራዊ የጸጥታ እና የደህንነት ሁኔታ ከሰላማዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰላማዊ ትግል አንጻር እንዴት እንደሚታይ ተናግረዋል

ስድስት የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አዳዲስ ሥራ አስፈፃሚዎችን የተመረጡበትን የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትን ጉባኤን ውጤት አንቀበልም አሉ


የፖለቲካ ፓርቲ አመራር እና አባላት እስር እና የቢሮ መዘጋት በምርጫው ላይ ሊያሳድር ስለሚችለው ተጽዕኖ እና የምክር ቤቱ ሚናም ተቃኝቷል።
በቅርቡ በምርጫ ቦርድ የተሰረዘው የህወሓት ጉዳይም ተነስቷል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተግባራት እና የምክር ቤቱ ሚና እንዲሁም የገዢው ፓርቲ ከምክር ቤቱ ጋር ያለው ግኙነት እና አንድምታው የተመለከቱ ጉዳዮችም በቃለምልልሱ ከተዳሰሱ ጉዳዮች ተጠቃሹ ነው ። 

DW Amharic

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...