በሁለት ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶች ላይ 3.69 ቢሊዮን ብር ያለ አግባብ መባከኑ ተጋለጠ

Date:

በመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሥር በሚተዳደሩ የጨልጨል እና የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ 3.69 ቢሊዮን ብር ያለ አግባብ መባከኑን ተነገረ።

ከ2011 እስከ እስከ 2017 ዓ.ም የነበረውን አፈጻጸም የገመገመዉ የፌደራል ዋና ኦዲተር ፤ ፕሮጀክቶቹ ያለበቂ ምክንያት የውል ማሻሻያ እንደተደረገባቸውና ከኮንትራት ውጪ በጀት እንደፈሰሰባቸው አረጋግጧል።

በተለይም በቸልቸል ፕሮጀክት ለቅንጦት ተሽከርካሪዎች ብቻ ከ132 ሚሊዮን ብር በላይ መመደቡና የሐሰት የክፍያ ሰነዶችን በመጠቀም ለተቋራጮች ተጨማሪ ክፍያ መፈጸሙ ተጋልጧል።

በቅድመ-ዕቅድ እጦት እና በደካማ ቁጥጥር ምክንያት ፕሮጀክቶቹ ከ38 ወራት በላይ ዘግይተዋል።

capital

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዘመን ባንክ ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ አገኝ

ዘመን ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ10.2 ቢሊየን ብር በላይ...

የ8ኛው “ንባብ ለሕይወት!” ዓመታዊ የመጻሕፍት አውደ ርዕይ ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐምሌ 20/2018 ዓ.ምበ የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት እና ንባብ ለህይወት...

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ25 ዓመታት ሀገር አቀፍ ማስተር ፕላን ጥናት ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኃይል አቅርቦት ሥርዓት ወደ ዘመናዊና ዲጂታል...

ኢራን ላይ የተደረገው ጦርነት አሜሪካን እንዳዳከማት ባለስልጣኑ ተናገሩ

የአሜሪካው ኮንግረስ አባል ቶማስ ማሲ፣ የትራምፕ አስተዳደር በኢራን ላይ...