በትግራይ ክልል በ6 ወራት ዉስጥ ከቀረበልኝ 29 አቤቱታዎች 24ቱን መመልስ ችያለዉ

Date:




ከጣቢያችን ጋር ቆይታ ያደረጉት የመቀለ ቅርንጫፍ የጽህፈት ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ፀሀይ አምባዬ እንደተናገሩት ክልሉ በ2017 በጀት ዓመት 6 ዘር አፈፃፀም ተቋሙን የሚመለከት 29 አቤቱታወች መካከል  24 የሚሆነዉን መመለስቸዉንና 5 በሂደት ላይ እንደሉ ተናግረዋል።

ከቀረቡት የአቤቱታ መዝገቦች ውስጥ የመጀመሪያ ደረጃውን የሚይዙት የሥራ ማጣት፣ ከሥራ መባረር እንዲሁም ቅጥርን የሚመለከቱ አቤቱታዎች ሲሆኑ፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ “አገልግሎት ማግኘት አልቻልንም” የሚሉ አቤቱታዎች መሆናቸውን ኃላፊው ተናግረዋል።

አሁንም ከተማዉ በሁለት ከንቲባ በመከፈሎ ምክንያት ህዝቡ መልስ የሚሰጠዉ አካል እያጠ እንደመጣ ተናግረዋል።

ሌሎች አቤቱታዎች የመሬት ይዞታና የጡረታ መብትን የሚጠይቁ መሆናቸውንና
በተለይም በክልሉ የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞችና ተገልጋዮች በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ በርካታ ቅሬታ እንዳላቸው መስተዋሉን ተናግረዋል ።

የካቲት 21 ቀን 2017 ዓ.ም

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...