በአለም አቀፍ ደረጃ ከ1 ቢሊየን በላይ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች ይዘዋወራሉ

Date:

ተመድ በመላው አለም አሁን ላይ ከ1 ቢሊየን በላይ ህገወጥ የጦር መሳሪያዎች እየተዘዋወሩ መሆኑን አንስቶ በዲጂታል ማኑፋክቸሪንግ ውስብስብ በሆነ መንገድ እየተመረቱም ነው ብሏል።

ተመድ በምዕራብ አውሮፓና ላቲን አሜሪካ የ3ዲ የጦር መሳሪያዎች እየጨመሩ መሆኑና በህገወጥ መንገድ መዘዋወር መቀጠላቸውን ጠቅሷል።

ድርጅቱ በድንበር አካባቢዎች ያለው የላላ ቁጥጥር የጦር መሳሪያ ማዕቀቦች እንዳይሰሩ አድርጓል ያለ ሲሆን ለማሳያነትም የጦር መሳሪያ ማዕቀብ ባለባቸው ሊቢያና የመን የጦር መሳሪያዎች በአሸባሪዎች እጅ በቀላሉ እንደሚገባ አንስቷል።

የጦር መሳሪያ ዝውውሩ ሽብርተኝነት፣ የወንጀል ተግባራት እንደዚሁም ቀጣናዊ አለመረጋጋቶች እንዲጨምሩ እያደረገ ሲሆን ሁሉም አካላት ዝውውሩን በመግታት ስጋቱን ሊቀንሱ ይገባል ተብሏል።

መረጃው የአፍሪካ ኒውስ ነው።

@TikvahethMagazine

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...