በኢንዶኔዥያ በጎርፍ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ500 በላይ ደርሷል፣ ሌሎች 500 ሰዎች ጠፍተዋል

Date:

​በኢንዶኔዥያ ደሴት ሱማትራ ላይ በደረሰው የጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ከ500 በላይ ከፍ ማለቱን ኤኤፍፒ ዛሬ ዘግቧል።

የአደጋ ጊዜ  ሠራተኞች ከባድ ጉዳት ወደ ደረሰባቸው አካባቢዎች ለመድረስ እየጣሩ ሲሆን ቢያንስ 500 የሚሆኑ ሌሎች ሰዎች ጠፍተዋል እንዲሁም በመቶዎች የሚቆጠሩ ተጎድተዋል።

​በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን ያወደመ ወይም ጉዳት ያደረሰ አስከፊ ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት የተከሰተው በሞንሱን ዝናብ ሲሆን፣ በደቡብ ምስራቅ እስያ ክልል ባጋጠመው ሞቃታማ አውሎ ንፋስ ነው።

​የተረፉትን እና ሌሎች ተጎጂዎችን የመፈለግ ሥራ ቀጥሏል፣ ነገር ግን የሱማትራ ክፍሎች ከደሴቲቱ ቀሪው ክፍል ለቀናት ተቋርጠዋል።

  በአካባቢው ሱቆችንመዝረፍ እና ምግብና ውሃ መስረቅ መጀመራቸውን የሀገሪቱ  መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...

የእግር ኳስ ዳኝነት በኢትዮጵያ

ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ግዮን መጽሔት :- እግር ኳስ...

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...