ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ሁለተኛው ዙር ድርድር ሊደረግ እንደሚችል ተናገሩ

Date:

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚደረገው ሁለተኛ ዙር የሰላም ድርድር አርብ ዕለት “ሊጀመር ይችላል” ማለታቸውን ኒውዮርክ ፖስት ዘገበ።

ጋዜጣው የፓኪስታን ባለሥልጣናትን ጠቅሶ “ከ36 እስከ 72 ሰዓታት” ባሉት ጊዜያት ውስጥ ውይይቱ ሊጀመር እንደሚችል ዘግቧል።

የፓኪስታን ባለሥልጣናት ያሉትን በሚመለከት የተጠየቁት ትራምፕ በጽሑፍ መልዕክት “ሊሆን ይችላል!” በማለት መልሰዋል።

ትራምፕ ረቡዕ ዕለት የሚያበቃውን የሁለቱን አገራት የተኩስ አቁም በትናንትናው ዕለት ሲያራዝሙ የኢራን አገዛዝ ጦርነቱን ለማቆም የሚያስችል “የተቀናጀ ሀሳብ” ለማምጣት ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፍለገው ተናግረው ነበር።

BBC

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...