ቻይና የሱማሊላንድን መገንጠል አልደግፍም ስትል አስታወቀች

Date:

ቻይና ሱማሊላንድ እና ታይዋን እያደረጉት ያሉትን ግንኙነት በፅኑ ተችታለች።

ከቅርብ ግዜያት ወዲህ ተገንጣይ አገራቱ ትብብራቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ በተለያየ መንገድ ሲገልፁ ነበር።

ይሁንና በሱማሊያ የቻይና አምባሳደር የሆኑት ዋንግ ዩ ፤ ግንኙነታቸውን ተገንጣይነትን ለማስተዋወቅ የተጠነሰሰ ብለውታል።

‹‹በአለም ላይ ያለው አንድ ቻይና ነው፡፡ ታይዋንም የቻይና አንድ አካል ናት፡፡ በርካታ አገራት የቻይናን አንድነት ይደግፋሉ›› ያሉት አምባሳደሩ መሠረታዊው እውነትም ይሄ ነው ብለዋል።

አክለውም የሱማሊያን ሉአላዊ አንድነት ለማስጠበቅ የቤጂንግ መንግስት ከሱማሊያ ፌዴራል መንግስት ጋር በቅርበት እየሰራ እንደሚገኝ ነው የገለፁት ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...