አሜሪካ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከ12 ሀገራት ለሚመጡ የቪዛ አመልካቾች አዲስ መመርያ

Date:

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከመጋቢት 24 ጀምሮ የካምቦዲያ፣ የጆርጂያ፣ የግሬናዳ፣ የሌሴቶ፣ የሞሪሸስ፣ የሞንጎሊያ፣ የሞዛምቢክ፣ የኒካራጓ፣ የፓፑዋ ኒው ጊኒ፣ የሲሼልስ እና የቱኒዚያ ፓስፖርት ያላቸው የቪዛ አመልካቾች ይህንን የዋስትና ክፍያ እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ።

እነዚህ አሀገራት አስቀድሞም 38 በአብዛኛው የአፍሪካ ሀገራት ወደተካተቱበት ዝርዝር መጨመራቸው ነው የተገለጸው፡፡

ክፍያው የቪዛ ማመልከቻው ውድቅ ከተደረገ ወይም ቪዛው ተሰጥቶት ግለሰቡ የቪዛውን ሕግጋት አክብሮ ከተገኘ ተመላሽ ይደረጋል ሲሉ የምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...