የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ ይከበራል

Date:

የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ ምክንያት 1 ሺህ 447 የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ እንደሚከበር ታውቋል።

በዚህም ነገ ሐሙስ የረመዳን 30ኛው ቀን ሆኖ እንደሚጾም የሳዑዲ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታውቋል።

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል-ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የዓለም የቡና ገበያ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ ተገለጠ

በዓለም አቀፍ ደረጃ በቡና አቅርቦት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ስጋት...

አሜሪካ የኢራንን የጭነት መርከብን መያዟን አስታወቀች

በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የዘጋችው...

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...