አሽከርካሪዎች የሙያ ምዘና ወይም ሲኦሲ ሊፈተኑ ነው ተባለ

Date:

በኢትዮጵያ አሽከርካዎች ዳግም ተመዝነው የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መያዝ ይጠበቅባቸዋል ያለው የትራንስፖርት ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ነው፡፡

የአሽከርካዎች ዳግም ምዘና ያስፈለገውም በአደጋ መበራከት ምክንያት ነው ብሏል፡፡

በመሆኑም የአሽከርካሪዎች ዳግም ምዘና ከተካሄደ በኋላ መንጃ ፈቃድ ብቻ ሳይሆን የሙያ ብቃት ማረጋገጫም ይዘው መገኘት ይጠበቅባቸዋል ብሏል ተቋሙ፡፡

በዚህ ዓመትም የሙያ ብቃት ምዘናው በህዝብና ደረቅ ጭነት እንዲሁም በፈሳሽ ጭነት አሽከርካሪዎች ይጀመራል ተብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...