አቶ አዲሱ አረጋ የግብርና ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

Date:


ጠ/ሚኒስትር አብይ ከሐምሌ 25 -2017 ዓ.ም  አቶ አዲሱ አረጋን በዶ/ር ግርማ አመንቴ ምትክ የግብርና ሚንስትር አድርገው መሾማቸውን ተከትሎ ለጉዳዩ ቅርብ በሆኑ ምንጮች ተሰናባቹ ሚንስትር ዶክተር ግርማ አመንቴ የዲፕሎማቲክ ተልእኮ ይሰጣቸዋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ያስነበበው ፎርቹን ነው፡፡

ከፎርቹን ዘገባ መመልከት አንደቻለው አቶ አዲሱ አረጋ ባለፉት አመታት በክልል ደረጃ የሰሩበት መሰረታዊ የገጠር ልማት ስራ እና ለገዥው ብልፅግና ያላቸው ቅርበት በግብርና ሚንስቴር ሹመታቸው በምግብ ዋስትና እንደዚሁም በማክሮ ኢኮኖሚክ ማረጋጋት ላይ በፖሊሲ ትኩረታቸው ቀዳሚ ስፍራ ሊይዙ እንደሚችሉ አመላክቷል፡፡

ነገር ግን የአቶ አዲሱ አረጋ ሹመት በአለም አቀፍ የልማት አጋሮች ዘንድ በአይነ ቀራኛ የሚታይ ነው ሲል የገለጸው ዘገባው ምክንያት ያለውንና የአዲሱ የሚኒስትር የቤት ስራዎች ያላቸውንም  አስፍሯል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...