አገልግሎቶች ለማግኘት በአካል መምጣት አያስፈልግም

Date:

አዲስ የብቃት ማረጋገጫም ሆነ ነባር የብቃት ማረጋገጫ እድሳት እንዲሁም የጅቡቲ መግብያ እና ሌሎችንም አገልግሎቶች ለማግኘት በአካል መምጣት አያስፈልግም አለ የትራምስፓርትና ሌጂስቲክ ሚኒስቴር

ከሃምሌ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በመሉ ወደ በዲጂታል ስርዓት መቀየሩን ይፋ ያደረገው የትራንስፓርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ፤ የኦፕሬተሮች የብቃት ማረጋገጫ ፣ የእድሳት አገልግሎት ነባር እድሳት፣ የጅቡቲ መግብያ እና ሌሎችንም አገልግሎቶች በኦንላይን እየሰጠ መሆኑን አስታውሷል፡፡

ስለሆነም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አዲስ የብቃት ማረጋገጫም ሆነ ነባር የብቃት ማረጋገጫ እድሳት እንዲሁም የጅቡቲ መግብያ እና ሌሎችንም አገልግሎቶች ለማግኘት በአካል መምጣት እንደማያስፈልግ ገልፃል፡፡

በሚኒስቴር መስሪያቤቱ አዲስ የብቃት ማረጋገጫም ሆነ ነባር የብቃት ማረጋገጫ እድሳት እንዲሁም የጅቡቲ መግብያ እና ሌሎችንም አገልግሎቶች ለማግኘት በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://iftms.motl.gov.et
በመመዝገብ አገልግሎቶቹን ባሉበት ቦታ ሆነው እንዲያገኙም አሳስቧል፡፡

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...