ኢትዮጵያ ሁለት ሺህ መካከለኛ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን ገነባች

Date:

ግንባታው ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ እንደተከናወነ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ተናግረዋል።

ባለፉት ስድስት ዓመታት ከ10 ሺህ በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች እድሳት እንደተደረገም አስታውቀዋል።

ከሚያዚያ ወር መጨረሻ ጀምሮ የኢትዮጵያ ኪናዊ ውጤቶችና ባህላዊ እሴቶች ለብሪክስ አባል ሀገራት የማስተዋወቅ ሥራ እንደሚሠራም ገልጸዋል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...