ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የደረሠችውን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በቅርቡ ልትፈራረም ነው

Date:

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ በመርህ ደረጃ የ3.5 ቢሊዮን ዶላር የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ከአበዳሪዎቿ ጋር እንደደረሰች አስታውቀዋል።

ሚኒስተሩ የ2017 በጀት ዓመት ሶስተኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ባደረጉት ገለጻ ከአበዳሪዎች ኮሚቴ ጋር በቅርቡ የመግባቢያ ሰነድ እንደሚፈረምና ከእያንዳንዱ አበዳሪ ሀገራት ጋር ዝርዝር ውይይቶች እንደሚደረጉ ይፋ አድርገዋል።

የዕዳ ጫናን በመቀነስ ረገድ በዚህ ዓመት ትልቅ ውጤት መገኘቱንም ሚኒስትሩ በገለጻቸው ጠቁመዋል።

@sputnik_ethiopia

📲
መተግበሪያ | 👉 X ላይ ይከተሉን

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...