እስራኤል በጋዛ የምድር ጥቃት ጀመረች

Date:

የእስራኤል ጦር በማዕከላዊ ጋዛ ዲር አል ባላህ ላይ የምድር እና የአየር ጥቃት ሰንዝራለች፡፡

እስራኤል ከሃማስ ጋር ባካሄደችው የ21 ወራት ጦርነት ከዚህ በፊት የምድር ጥቃት አልጀመረችም ነበር።

አካባቢው በደቡባዊ ጋዛ ከራፋህ እና ካን ዮኒስ በተፈናቀሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተሞልቷል።

በአካባቢው የእስራኤል ታጋቾች እየተያዙ እንደሆነም ተገልጾል፡፡

የእስራኤል ዘመቻ የጀመረው ዛሬ ጠዋት ሲሆን ነዋሪዎች እንደገለጹት ታንኮች እና ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች በከባድ መሳሪያ እና በአየር ሽፋን ወደ ከተማዋ ገብተዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...