ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ14 ሺህ ኪ.ግ በላይ ዓሳ በየቀኑ እየተመረተ እንደሆነ ተገለፀ

Date:

በግድቡ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው የዓሳ ዝርያዎች እንደሚገኙና በቀን ከ14 ሺህ 500 ኪሎ ግራም በላይ ዓሳ እየተመረተ እንደሆነ ተገልጿል።

በግብርና ሚኒስቴር የዓሳ ልማት ዴስክ ኃላፊ ፋሲል ዳዊት ዘርፉ ከኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ባለፈ ለሥራ እድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው ማለታቸውን የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።

በግድቡ በጣም ተፈላጊ የሆነው ናይል ፐርች እንዲሁም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ተወዳጅ የሆነው ቀረሶ የዓሳ ዝርያ በስፋት እንደሚገኝ ኃላፊው ተናግረዋል፡፡

በታላቁ ህዳሴ ግድብ የዓሳ ምርት ዙሪያ 64 ማኅበራት እንደተደራጁ እና 23ቱ ማኅበራት ከውዲሁ የሥራ እድል መፍጠር እንደጀመሩም በዘገባው ተመላክቷል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...