ኩላሊቴን መልሽ ወይም 1.5 ሚሊዮን ዶላር ክፈይአነጋጋሪው የፍች ጥያቄ

Date:



በኒው ዮርክ ግዛት ውስጥ በተከሰተ የፍቺ ሂደት ውስጥ ያልተለመደ እና አነጋጋሪ ክስተት ተፈጠረ።

ዶ/ር ሪቻርድ ባቲስታ የተባሉ አንድ ሰው፣ ለባለቤታቸው ከዓመታት በፊት የለገሱትን ኩላሊት እንዲመልሱላቸው ወይም በምትኩ 1.5 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍሉ በይፋ መጠየቃቸው እየተዘገበ ነው።

ይህ ጥያቄ በህጋዊ መንገድ የጸና ባይሆንም፣ ጉዳዩ ከፍተኛ የህዝብ ክርክር የቀሰቀሰ ሲሆን፣ በግንኙነቶች ውስጥ ስለሚደረጉ የግል መስዋዕትነቶች ስሜታዊ ክብደት ሰፊ ውይይት እንዲነሳ አድርጓል ነው የተባለው።

የዶ/ር ባቲስታ ጥያቄ፣ ትዳር ሲፈርስ፣ ህይወት አድን የሆኑ ስጦታዎች እንኳን የሚያሰቃይ የክርክር ነጥብ ሊሆኑ እንደሚችሉ ጎላ አድርጎ አሳይቷል ነው የተባለው።

ይህ ክስተት በፍቅር እና በመስዋዕትነት ስም የተሰጡ ነገሮች፣ ግንኙነቶች ሲሻክሩ ሊፈጠሩ የሚችሉ ውስብስብ ሁኔታዎችን ያሳያል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...