ወ/ሮ ህይወት የአፍሪካ የባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች ኮንፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

Date:

በዙምባብዌ ሀራሬ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች ኮንፌዴሬሽን አመታዊው ጉባዔ ላይ እየተሳተፉት የሚገኙት የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ህይወት መሀመድ የኮንፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በዛሬው ዕለት ተሾመዋል።

የሀገራችን 11 ባህል ስፖርቶች የውድድር ህግና ደንብ ወጥቶላቸው አመታዊ ውድድሮች እየተደረጉ ይገኛል።

በሀገር ውስጥ ስፖርቱንና ባህሉን ለማስፋፋት የተሰራው ጥሩ ስራ ፌደሬሽኑን በአህጉራዊ መድረክ ተቀባይነት እንዲኖረው ከማስቻሉም በላይ በአመራርነት ደረጃ ወ/ሮ ህይወት መመረጣቸው በአፍሪካ መደረክ የኢትዮጵያን ስፖርቶች ለማስተዋወቅ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥረለት ይታመናል።
(ባህልና ስፖርት ሚ/ር)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...

የእግር ኳስ ዳኝነት በኢትዮጵያ

ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ግዮን መጽሔት :- እግር ኳስ...

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...