የሱዳኑ አል-ቡርሃን የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር ኤርትራን ጎበኙ

Date:

ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው የሁለትዮሽ ግንኙነት እና በተለያዩ ዘርፎች ትብብርን ማሳደግ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ያተኮረ መሆኑን የሱዳን ፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት በመግለጫው አስታውቋል።

ቁልፍ ዝርዝሮች፦

መሪዎቹ በካርቱም እና በአሥመራ መካከል ስላለው ግንኙነት የተወያዩ ሲሆን፤ “በሁለቱ ሕዝቦች መካከል ያለውን የወንድማማችነት ትስስር” ይበልጥ ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑ ላይ ተስማምተዋል።

ጉብኝቱ ሁለቱ ሀገራት በክልላዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ቅንጅት እንዲሁም በቀጣናው ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶችን የሚያንጸባርቅ ነው።

“ጉብኝቱ በሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች መካከል ያለውን ጥልቅ ወንድማማችነት እና ፍቅር የሚገልጽ ነው” ሲል ጽሕፈት ቤቱ አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጄኤፍኤም 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ ለ6 ወራት ታገደ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው የይዘት ክትትልና የኢንስፔክሽን ምልከታ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር...

የአሜሪካ የታክስ ህግ የስፔንን የዓለም ዋንጫ ሽልማት ስጋት ላይ ጣለ

የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ሊያገኘው ከሚችለው 50 ሚሊዮን...

ህወሓት ከሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የሚደረግ ጥምረት አስፈላጊ መሆኑን ገለጸ

ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...