አሜሪካ በኢራን ጦርነት 37.5 ቢሊዮን ዶላር ማውጣቷን የመከላከያ ሚኒስትሩ ተናገሩ

Date:

አሜሪካ በኢራን ጦርነት ወደ 37.5 ቢሊዮን ዶላር ገደማ ማውጣቷን የመከላከያ ሚኒስትሩ ፒት ሄግዜት ተናገሩ።

ያለፈው ግንቦት ወር ላይ ከቀረበው የ8 ቢሊዮን ዶላር ወጪ የአሁኑ ከፍተኛ ነው።

ሄግዜት ለአሜሪካ ሴኔት በሰጡት ማብራሪያ ለፔንታገን ተጨማሪ 87 ቢሊዮን ዶላር እንዲመደብ ጠይቀዋል። ከዚህ ገንዘብ 67 ቢሊዮን ዶላሩ በመካከለኛው ምሥራቅ ለሚካሄድ ኦፕሬሽን የሚውል ነው ብለዋል።

ሄግዜት ማብራሪያ በሚሰጡበት ወቅት ጦርነቱን የሚቃወሙ ሰዎች ድምጻቸውን በተደጋጋሚ በማሰማት ንግግራቸውን አቋርጠዋል።

ኢራን እና አሜሪካ በድጋሚ ወደ ግጭት ከተመለሱ ወዲህ ሄግዜት በካፒቶል ሂል ተገኝተው ማብራሪያ ሲሰጡ የአሁኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

ሦስት አሜሪካውያን ወታደሮች በኢራን ጥቃት ተገድለዋል።

ዋይት ሀውስ ለቀጣዩ በጀት ዓመት 1.5 ትሪሊዮን ዶላር እንዲፈቀድለት ጠይቋል።

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጄኤፍኤም 106.7 የሬዲዮ ጣቢያ ለ6 ወራት ታገደ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ባደረገው የይዘት ክትትልና የኢንስፔክሽን ምልከታ...

ሱልጣን ቢን ኻሊፋ ግሩፕ በኢትዮጵያ በሆቴል ዘርፍ ሊሰማራ ነው

በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር...

የአሜሪካ የታክስ ህግ የስፔንን የዓለም ዋንጫ ሽልማት ስጋት ላይ ጣለ

የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከዓለም ዋንጫ ሊያገኘው ከሚችለው 50 ሚሊዮን...

ህወሓት ከሌሎች ተቃዋሚ ኃይሎች ጋር የሚደረግ ጥምረት አስፈላጊ መሆኑን ገለጸ

ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ...