የተቋማት ገልለተኝነት አለመኖር ህገ መንግስቱ ተፈፃሚ እንዳይሆን አድርጓል ተባለ

Date:

የተቋማት ገለልተኝነት ባለመኖሩ ህገ መንግስቱ እንዲፈፀምና ሲጣስ ደግሞ እንዲጠበቅ የሚደረግበት ሁኔታ እንዳይኖር ማድረጉን አራዳ ያነጋገራቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ተናገሩ። ፓርቲዎቹ ህገ መንግስቱ መሻሻል ያለባቸው ህጎች እንዳሉት ሁሉ ዓለም አቀፍተቀባይነት ያላቸው ድንጋጌዎችንም መያዙን ገልፀዋል።

በህገ መንግስቱ የአፈፃፀም ችግር ምክንያት ሊፈቱ የሚችሉ ነገርግን ያልተፈቱ ችግሮች አሉ የሚሉት ፓርቲዎቹ ይህም የፌደሬሽን ምክርቤት ገለልተኛ አለመሆን ነው ብለዋል።

ህግ ያወጣው፣ የተረጎመውና የሚያስፈፅመው አካል ህጉን የሚጥስ ከሆነ የህገመንግስት የበላይነት አይኖርም ነው የተባለው።

ህገ መንግስቱ ይሻሻል የሚለው ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ህገ መንግስቱ ችግር ስላለበት ሳይሆን ለግጭት የሚዳርጉ ህጎች እንዲታዩ ነው የሚሉት የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ለስራ ምቹ የሆኑ የህገ መንግስቱ ክፍሎች ግን ተፈፃሚእየሆኑ አይደለም ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...