በሊቢያ የሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድጋፍ ተልዕኮ ረቡዕ ጠዋት በትሪፖሊ ብዙ ህዝብ በሚኖርባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች ግጭት መባባሱ የሲቪሎችን ህይወት አደጋ ላይ ጥሏል ሲል አሳስቧል።
ተልዕኮው ሁሉም አካላት ለሰላማዊ ዜጎች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጡ እና በቶሎ “እውነተኛ እና ገንቢ ውይይት” በማድረግ ልዩነታቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳስቧል።
በሊቢያ የሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድጋፍ ተልዕኮ ረቡዕ ጠዋት በትሪፖሊ ብዙ ህዝብ በሚኖርባቸው የመኖሪያ አካባቢዎች ግጭት መባባሱ የሲቪሎችን ህይወት አደጋ ላይ ጥሏል ሲል አሳስቧል።
ተልዕኮው ሁሉም አካላት ለሰላማዊ ዜጎች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጡ እና በቶሎ “እውነተኛ እና ገንቢ ውይይት” በማድረግ ልዩነታቸውን በሰላማዊ መንገድ እንዲፈቱ አሳስቧል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
