የተወዳጁ ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል(ጌዲ በተራ) አራተኛ አልበሙን “የኛ ሰው” ተለቀቀ

Date:

ጋዜጠኛው ፡ ለምን ጌዲ በተራ ተባልክ?

ጌድዮን ዳንኤል ፡ ይህ ሙዚቃ ወደ ህዝብ ከመውጣቱ በፊት ክለብ ላይ በተራተራ የተሰኘውን ሙዚቃ እጫወተው ነበር ፡፡ ይንን ኤልያስ ያቅ ነበር በወቅቱ አልበም ከሱ ጋር እየሰራሁ ስለ ነበር የአልበሙን መጠርያ ኤልያስ ነው የሰየመልኝ ፡፡

የዘጠኛዎቹ ፈርጥ የሆነው ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል በህዝብ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈለት የመጀመርያ አልበሙ በተራተራ በተሰኘው አልበም ነበር ፡፡

ባለፈው አመት አልበሙ እንደ ተጠናቀቀ እና ለፋሲካ ይወጣል ብሎም ነበር፡፡ ከቆይታ በኃላ አሁን አራተኛ አልበሙን አድርሷል፡፡ አልበሙ በናሆም ሪከርድስ በኩል ተለቋል፡፡ አልበሙ ላይ የተሳተፋት በግጥም እና በዜማ  ይልማ ገብርዓብ ፣ ታመነ መኮንን ፣ መኮንን ለማ( ዶክትሬ) ጨምሮ ተሳትፈዋል በቅንብሩ አማኑኤል ይልማ ፣ ኤርሚያስ ዳኜ እና በፊት ያቀናበረለት ወደ ህዝብ ያልደረሱ ሁሉት ሙዚቃዎች አንጋፋው አቀናባሪ ኤልያስ መልካ ሰርቶለት ነበር፡፡ በአራተኛው አልበም እሱ እንደ ሚካተት ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል ( ጌዲ በተራ) በያዛኔው በእሁድን በኢቢኤስ ባደረገው ቆይታ ገልፆ ነበር አሁን ተለቋል ገብታችሁ ስሙ ፡፡

via ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...