የአሜሪካ መንግስት የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት አዘጋጅቷል

Date:

የአሜሪካ መንግስት የአይ ኤስ አይ ኤስ ቁልፍ ሰዎች መካከል አንዷ የሆነችው ከድራ ኢሳ የምትገኝበትን መረጃ ለሰጠ ሰው የ5 ሚሊየን ዶላር ሽልማት ማዘጋጀቱን ገልጿል።

ግለሰቧ በ2014 ድርጅቱን የተቀላቀለች ሲሆን የአሜሪካ መንግስት ለቡድኑ ሌሎች ሴቶችን የሚመለምለው እና የሚያሰለጥነውን ክንፍ በዋነኝነት ትመራለች ብሏል።

በተጨማሪ የአሜሪካ መንግስት ከድራ ኢሳ በርከት ያሉ የሽብር ጥቃቶች እንዲፈፀሙ መርታለች ሲል ሲገልፅ በበርካታ ህፃናት እገታም ተሳትፋለች ብሏታል።

@Tikvahethmagazine 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...