የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በአፍሪካ የሚገኙ የአሜሪካ ተልዕኮዎች ይቀነሳሉ መባሉን አስተባበለ

Date:

የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን እንደገለፀው ፤ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ በአፍሪካ የሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮዎች እንቅስቃሴን ለመቀነስ ዝግጅት ስለመደረጉ ያወጣው መረጃ ትክክለኛ አይደለም ብሏል።

ጋዜጣው በትላንትናው እትሙ ፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱን ለማዋቀር የሚያስችል አስፈፃሚ ትዕዛዝ በማዘጋጀት ላይ መሆናቸውን የሚገልፅ  ጽሑፍ አስነብቧል።

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...