የአቪዬሽን ዘርፉ

Date:

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ባለፈው የበጀት ዓመት ከአየር ጉዞ አገልግሎት 3.3 ቢሊየን ብር ማግኘቱን አስታወቀ

የአቪዬሽን ዘርፉን ለማሳደግ እና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ለመደገፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የአየር ማረፊያዎችን እና አነስተኛ የሄሌኮፕተር ማረፊያዎችን እየገነባሁ ነው ብሏል።

ኢትዮጵያ በአሁኑሰዓት ፣ 20 የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማረፊያዎች እንዳሏትና 4 ተጨማሪ አውሮፕላን ማረፊያዎች ግንባታ ላይ መሆናቸውን ባለሥልጣኑ አስታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...