በዚህም መሰረት:-
- ወ/ሮ አይሻ መሀመድ – የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር
- አቶ አዋሌ መሐመድ – የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊ
- ወ/ሮ ቆንጂት ደበላ – የሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ
- አቶ ሰይፈ ደምሴ- የከነማ ፋርማሲ ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ
- አቶ ነብዩ ፍቃዱ – የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
- አቶ ዳኛቸው ፈለቀ – የኢኖቬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ኦፕሬሽን እና አገልግሎት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ
- አቶ መለሰ አንሼቦ – የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ኮሚሽን የግብርና ኤክስቴንሽን ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር በመሆን ተሹመዋል::
