የአፍሪካ ሕብረት የትግራይ ክልል ጉዳይ  አሳስቦኛል አለ

Date:

የአፍሪካ ሕብረት  ባወጣው መግለጫ በትግራይ ያለውን ሁኔታ እየተከታተለ እንደሆነ በመግለጽ የክልሉ ሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እንደሆነ ገልጧል፡፡

ሁሉም አካላት ከግጭት በመቆጠብ ውይይት እንዲያደርጉ እና የፕሪቶሪያ ስምምነት መሠረት  እንዲገዙ ሕብረቱ አሳስቧል።

ለፕሪቶሪያ ስምምነት መገዛት የተገኘውን ሰላም ለመጠበቅ እና ለዘላቂ የሰላም ግንባታ፣ እርቅ እና ልማትን የሚደግፍ ሁኔታ ለመፍጠር ወሳኝ መሆኑንም ገልጿል።

ከዚህ ባለፈ ህበረቱ  ለስምምነቱ ትገበራ የማይቋረጥ ድጋፉን እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...