የአፍሪካ ሕብረት የትግራይ ክልል ጉዳይ  አሳስቦኛል አለ

Date:

የአፍሪካ ሕብረት  ባወጣው መግለጫ በትግራይ ያለውን ሁኔታ እየተከታተለ እንደሆነ በመግለጽ የክልሉ ሰላም እና መረጋጋት ወሳኝ እንደሆነ ገልጧል፡፡

ሁሉም አካላት ከግጭት በመቆጠብ ውይይት እንዲያደርጉ እና የፕሪቶሪያ ስምምነት መሠረት  እንዲገዙ ሕብረቱ አሳስቧል።

ለፕሪቶሪያ ስምምነት መገዛት የተገኘውን ሰላም ለመጠበቅ እና ለዘላቂ የሰላም ግንባታ፣ እርቅ እና ልማትን የሚደግፍ ሁኔታ ለመፍጠር ወሳኝ መሆኑንም ገልጿል።

ከዚህ ባለፈ ህበረቱ  ለስምምነቱ ትገበራ የማይቋረጥ ድጋፉን እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...

አሜሪካ እና እስራኤል ደቡብ ሊባኖስን ለአገሪቱ ጦር የማስረከብ ዕቅድ

አሜሪካ ድጋፏን በሰጠችው ዕቅድ መሠረት እስራኤል እና ሊባኖስ፤ የደቡብ...

የመሬት ልማትና አስተዳደር በበጀት ዓመቱ 63 በመቶ ያህሉን ማሳካት አልቻለም

የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሊገባደድ በተቃረበው በጀት ዓመት ለመሰብሰብ...