የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

Date:

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ የአንድ ቀን አዲስአበባ ግራንድ ፕሪ ውድድር እየተካሄደ ይገኛል ።

ስለሆነም በውድድሩ ላይ ለመሳተፍ በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተመዝግቧል ።

በዚህም መሰረት ተመዝግባችሁ ያልተሳተፋችሁ አትሌቶች ላይ ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን እርምጃ እንደሚወስድ በማሳሰብ ፣ከሰዓት በሚኖረው ውድድር ላይ እንድትሳተፉ በድጋሜ በጥብቅ እናሳስባለን ።

በተጨማሪም በከሰዓቱ ውድድር ላይ ከውድድሩ 2 ሰዓት ቀድማቹህ የማትገኙ እና በውድድሩ የማትሳተፉ አትሌቶች  ፌዴሬሽኑ  ከባድ የዲስፒሊን እርምጃ እንደሚወስድ አናሳውቃለን

በተጨማሪም በተገኘው መረጃ በውድድሩ ለመሳተፍ ከተመዘገቡት 25 አትሌቶች ውስጥ በውድድሩ የተሳተፉት አምስት ብቻ መሆናቸው ታውቋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...