የደቡብ አፍሪካው አምባሳደር ከአሜሪካ ሊባረሩ ነው

Date:

የአሜሪካ እና የደቡብ አፍሪካ ዲፕሎማሲያዊ ሁኔታ ተጋግሎ በአሜሪካ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሊባረሩ መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታውቀዋል።

ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ የደቡብ አፍሪካውን አምባሳደር ኢብራሒም ራሱልን “በታላቋ አገራችን ተቀባይነት የላቸውም” ሲሉ ተደምጠዋል።

ማርኮ ሩቢዮ፣ አምባሳደሩ አሜሪካን እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕን የሚጠሉ ናቸው ሲሉ ገልፀው “ዘረኛ ፖለቲከኛ” ሲሉም በኤክስ ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ወርፈዋቸዋል።

በጋዛ በሚደረገው ጭፍጨፋ ቅይይማቸው የጀመረው አገራቱ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ደግሞ የተለያዩ ምክኒያቶች ታክለውባቸው ግንኙነታቸውን ውጥረት የተሞላበት አድርጎታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...