የደቡብ አፍሪካው አምባሳደር ከአሜሪካ ሊባረሩ ነው

Date:

የአሜሪካ እና የደቡብ አፍሪካ ዲፕሎማሲያዊ ሁኔታ ተጋግሎ በአሜሪካ የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሊባረሩ መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታውቀዋል።

ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ የደቡብ አፍሪካውን አምባሳደር ኢብራሒም ራሱልን “በታላቋ አገራችን ተቀባይነት የላቸውም” ሲሉ ተደምጠዋል።

ማርኮ ሩቢዮ፣ አምባሳደሩ አሜሪካን እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕን የሚጠሉ ናቸው ሲሉ ገልፀው “ዘረኛ ፖለቲከኛ” ሲሉም በኤክስ ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ወርፈዋቸዋል።

በጋዛ በሚደረገው ጭፍጨፋ ቅይይማቸው የጀመረው አገራቱ ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ደግሞ የተለያዩ ምክኒያቶች ታክለውባቸው ግንኙነታቸውን ውጥረት የተሞላበት አድርጎታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...