የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ ከ63ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አደረገ

Date:

የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ተደራሽ የሚሆን ከ63ሺህ ኩንታል በላይ የዩሪያ አፈር ማዳበሪያ ድጋፍ አድርጓል።

የማዳበሪያ ርክክቡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺቢታ ሂሮናሪ በተገኙበት ተከናውኗል።

የግብርና ሚኒስትር ዴኤታዋ ሶፊያ ካሳ የጃፓን መንግስት ላደረገው ድጋፍ አመስግነው፤ የአፈር ማዳበሪያው ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ሚኒስቴሩ ይሰራል ብለዋል።

በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺቢታ ሂሮናሪ በበኩላቸው፤ መንግስታቸው ግብርናን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ስለመናገራቸው የኢ.ቢ.ሲ መረጃ ያመለክታል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከባለፈው  ዓመት የ130 በመቶ ብልጫ  አተረፈ

መጋቢት 30 በተጠናቀቀው የኩባንያው በጀት ዓመት 15.9 ቢሊዮን ብር...

በዕውቀቱ በታላቁ ዓለም አቀፍ ፌስቲቫል ላይ ተመረጠ

ዝነኛው ደራሲና ገጣሚ በዕውቀቱ ሥዩም በስፔን ባርሴሎና በሚካሄደው 41ኛው...

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...