የጉቴሬዝ ቁጣ በእስራኤል ላይ

Date:

የመንግስታቱ ድርጅት እስራኤል የሶሪያን ሉዓላዊነት እንድታከብር ጠየቀ።

የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እስራኤል በደቡባዊ ሶሪያ የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ ከድርጊቷ እንድትቆጠብ አሳስበዋል፡፡

ጉቴሬዝ ቀጠናዊ ውጥረቱ እንዳይስፋፋ ስጋት አለኝ በሚልም አስጠንቅቀዋል።

እስራኤል የሶሪያን ሉዓላዊነት እና ግዛት አንድነት እንዲሁም ነጻነት መጣስ የለባትም በሚል ያስጠነቀቁት ጉቴሬዝ፣ በቃል አቀባያቸው በኩል ድርጊቱን አግባብነት የለውም ሲሉ  ኮንነውታል፡፡

በደቡባዊ ሶሪያ በአብዛኛው ድሩዝ በሚበዛበት ሱዋይዳ ግዛት የተቀሰቀሰውን ግጭትም አውግዘዋል ጉቴሬዝ።

ከሰላሳ በላይ ሰዎች በዚህ ግጭት ህይወታቸውን አጥተዋል።

በሶሪያ የተፈጠረው አለመረጋጋት የእስራኤል ጦር በጎላን ተራሮች አካባቢ ያለውን ግዛት ለማስፋት እንደመልካም አጋጣሚ ይጠቀምበታል ተብሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት 54 ‹‹አስገዳጅ›› ህጎችን አፀደቀ

የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት የደረጃዎች ቦርድ ባካሄደው 5ኛው መደበኛ ስብሰባው፤...

የአዲስ አበባ ቻምበር የንግድ ትርኢት ማካሄድ ጀመረ

የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት 27ተኛውን አለማቀፍ...

“ሪልስቴቶች ስማቸውን ማጽዳት አለባቸው”

"አዲስ አበባ የአፍሪካ የዲፕሎማሲ ማዕከል መሆኗን ዳግም ያረጋግጣል" ‹‹ሕዝባችን ማን...

“ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች”:-  ከዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋራ ውይይት

ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል በተለይ በ1997 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ 97...