“ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች”:-  ከዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋራ ውይይት

Date:



ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል በተለይ በ1997 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ 97 እና ውጤቱን ተከትሎ መንግሥት በወሰደው ርምጃ የደረሰውን ጉዳት ለመመርመርና ለመበየን የተቋቋመውን አጣሪ ኮሚሽን በመምራት ይታወቃሉ።

በወቅቱ መንግሥት ያልተመጣጠ ኃይል ተጠቅሟል በማለታቸው ምክንያት ከሀገራቸው ተሰድደው ለመኖር የተገደዱ ታላቅ የሕግ ሰው ናቸው። በቅርቡ ባሳተሙት መጽፋቸው ዙሪያ ከ Abel Gashe ጋራ ያደረጉትን ውይይት እንድትመለከቱ እንጋብዛለን።

https://www.youtube.com/live/07lP6oNT77E?si=cmZnbwaqQ6rZRJQM

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የ12ኛ ክፍል የፈተና ቀን ታወቀ

የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሳልቫ ኬር ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አደረጉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት...

አሜሪካ ኤርትራ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ ልታነሳ ነው !

የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር፣ አሜሪካ ከኤርትራ ጋር ያላትን ግንኙነት...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአፍሪካ ኅብረት የሰው ሠራሽ አስተውህሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሾሙ

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአኅጉር ደረጃ ዘርፉን እንዲመሩ...