“ሕገ መንግሥታዊ ተቃርኖዎች”:-  ከዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋራ ውይይት

Date:



ዳኛ ፍሬሕይወት ሳሙኤል በተለይ በ1997 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ 97 እና ውጤቱን ተከትሎ መንግሥት በወሰደው ርምጃ የደረሰውን ጉዳት ለመመርመርና ለመበየን የተቋቋመውን አጣሪ ኮሚሽን በመምራት ይታወቃሉ።

በወቅቱ መንግሥት ያልተመጣጠ ኃይል ተጠቅሟል በማለታቸው ምክንያት ከሀገራቸው ተሰድደው ለመኖር የተገደዱ ታላቅ የሕግ ሰው ናቸው። በቅርቡ ባሳተሙት መጽፋቸው ዙሪያ ከ Abel Gashe ጋራ ያደረጉትን ውይይት እንድትመለከቱ እንጋብዛለን።

https://www.youtube.com/live/07lP6oNT77E?si=cmZnbwaqQ6rZRJQM

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...