የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር በሽታ

Date:

የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር በሽታ መስፋፋት በማህበረሰባችን ላይ ከፍተኛ የሆነ የጤና፣ የስነ ልቦና እና የኢኮኖሚ ጉዳት የሚያስከትል አስከፊ የሆነ ችግር ነው።

በመሆኑም ሐኪሞቻችን እርስዎን ከእነዚህ እክሎች ለመጠበቅ ዝግጅታቸውን አጠናቀው እየጠበቋችሁ ይገኛሉ።

በመሆኑም ሐምሌ 20/2017 ዓ ም የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር የጤና ዘመቻ ላይ የካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት ፣ የጡት እና ኢንዶክራይን ቀዶ ጥገና ሰብ ስፔሻሊስት ፣ የኢንዶክራይን ሰብ ስፔሻሊስት ፣ የስነ ምግብ ባለሙያ (Nutritionist) እና የሰመመን ፣ የከፍተኛ ህመሞች ማስታገስ እና የጽኑ ህሙማን ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪሞች ጋር በአንድ ጊዜ በመታየት የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር በሽታን እና ተያያዥ ችግሮችን መፍትሄ ያግኙ።


ሁሉኑም ሕክምናዎች በአንድ ጊዜ!
ቀደም ብሎ ለመመዝገብ በ 0921636465 ወይም በ 0952272727 ላይ ይደውሉልን.
መቅረዝ ሆስፒታል
የጥራት ፈርጥ!!
I

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...