የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር በሽታ

Date:

የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር በሽታ መስፋፋት በማህበረሰባችን ላይ ከፍተኛ የሆነ የጤና፣ የስነ ልቦና እና የኢኮኖሚ ጉዳት የሚያስከትል አስከፊ የሆነ ችግር ነው።

በመሆኑም ሐኪሞቻችን እርስዎን ከእነዚህ እክሎች ለመጠበቅ ዝግጅታቸውን አጠናቀው እየጠበቋችሁ ይገኛሉ።

በመሆኑም ሐምሌ 20/2017 ዓ ም የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር የጤና ዘመቻ ላይ የካንሰር ሰብ ስፔሻሊስት ፣ የጡት እና ኢንዶክራይን ቀዶ ጥገና ሰብ ስፔሻሊስት ፣ የኢንዶክራይን ሰብ ስፔሻሊስት ፣ የስነ ምግብ ባለሙያ (Nutritionist) እና የሰመመን ፣ የከፍተኛ ህመሞች ማስታገስ እና የጽኑ ህሙማን ህክምና ስፔሻሊስት ሐኪሞች ጋር በአንድ ጊዜ በመታየት የጡት እና የታይሮይድ ካንሰር በሽታን እና ተያያዥ ችግሮችን መፍትሄ ያግኙ።


ሁሉኑም ሕክምናዎች በአንድ ጊዜ!
ቀደም ብሎ ለመመዝገብ በ 0921636465 ወይም በ 0952272727 ላይ ይደውሉልን.
መቅረዝ ሆስፒታል
የጥራት ፈርጥ!!
I

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ የኢራን የኒውክሌር ተቋም ላይ ጥቃት ለማድረስ ዛቱ

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል። ፕሬዝዳንት...

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ” American Space ” ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቨን ማሲንጋ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመውን "American...

አሐዱ ባንክ ለ 8ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ

አሐዱ ባንክ ሥራ የጀመረበትን 4ኛ ዓመት በማስመልከት የተለያዩ ኩነቶችን...

ዕንባ ጠባቂ ከቀረቡለት አቤቱታዎች 84% በመንግስታዊ ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው

የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በተጠናቀቀው የ2018 በጅት ዓመት...