ድምፃዊ ማትያስ ደርብ በአዲስ ነጠላ ሙዚቃ ዛሬ አርብ ማታ

Date:

ድምፃዊ ማትያስ ደርብ ከሰሞኑ አዲስ ነጠላ ሙዚቃ ይዞ እየመጣ ይገኛል የሙዚቃው መጠርያ “ገብቶሻል” የተሰኘ ሲሆን በግጥም በዜማ አንጋፋው ሞገስ ተካ በቅንብር እና በሚክሲንግ ብሩክአወርቅ በማስተሪንጉ ኪሩቤል ተስፋዬ ሰርተውታል በአርብ ምሽት በሆፕ ኢንተርቴመንት በኩል ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ድምፃዊ ማትያስ ደርብን የምናስታውሰው በ2013 አመተ ምህረት በወቅቱ በዋልታ ቲቪ ደሞ አዲስ የተሰኘ የድምፃዊያን የባለተስዕጦ ውድድር አንደኛ በመውጣት የአንድ ሚልየን ብር አሸናፊ መሆኑን እናስታውሳለን፡፡

ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...