ድምፃዊ ማትያስ ደርብ ከሰሞኑ አዲስ ነጠላ ሙዚቃ ይዞ እየመጣ ይገኛል የሙዚቃው መጠርያ “ገብቶሻል” የተሰኘ ሲሆን በግጥም በዜማ አንጋፋው ሞገስ ተካ በቅንብር እና በሚክሲንግ ብሩክአወርቅ በማስተሪንጉ ኪሩቤል ተስፋዬ ሰርተውታል በአርብ ምሽት በሆፕ ኢንተርቴመንት በኩል ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ድምፃዊ ማትያስ ደርብን የምናስታውሰው በ2013 አመተ ምህረት በወቅቱ በዋልታ ቲቪ ደሞ አዲስ የተሰኘ የድምፃዊያን የባለተስዕጦ ውድድር አንደኛ በመውጣት የአንድ ሚልየን ብር አሸናፊ መሆኑን እናስታውሳለን፡፡
ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
