ድምፃዊ ማትያስ ደርብ በአዲስ ነጠላ ሙዚቃ ዛሬ አርብ ማታ

Date:

ድምፃዊ ማትያስ ደርብ ከሰሞኑ አዲስ ነጠላ ሙዚቃ ይዞ እየመጣ ይገኛል የሙዚቃው መጠርያ “ገብቶሻል” የተሰኘ ሲሆን በግጥም በዜማ አንጋፋው ሞገስ ተካ በቅንብር እና በሚክሲንግ ብሩክአወርቅ በማስተሪንጉ ኪሩቤል ተስፋዬ ሰርተውታል በአርብ ምሽት በሆፕ ኢንተርቴመንት በኩል ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ድምፃዊ ማትያስ ደርብን የምናስታውሰው በ2013 አመተ ምህረት በወቅቱ በዋልታ ቲቪ ደሞ አዲስ የተሰኘ የድምፃዊያን የባለተስዕጦ ውድድር አንደኛ በመውጣት የአንድ ሚልየን ብር አሸናፊ መሆኑን እናስታውሳለን፡፡

ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...