ዶናልድ ትራምፕ  ቭላድሚር ፑቲንን “እብድ” ሲሉ ዘለፉ

Date:

ሩሲያ በዩክሬን ላይ ከባድ የአየር ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲንን “እብድ” ሲሉ ዘለፉ።

ትራምፕ “ደስተኛ እንዳልሆኑ” እና ጠንከር ባለ እና ባልተለመደ ተግሳጽ ፑቲንን “ምን ነካው? ብዙ ሰዎችን እየገደለ ነው” ብለዋል።

በኋላም ፑቲንን “ፍጹም እብድ” በማለት ወርፈዋቸዋል።

የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ሩሲያ በምትፈጽማቸው ጥቃቶች ላይ የአሜሪካ ዝምታ ፑቲንን እያበረታታ ነው ሲሉ ቀደም ብለው ተናግረው ነበር።

በሩሲያ ላይ ከበድ ያሉ ማዕቀቦችን ጨምሮ “ጠንካራ ጫና” እንዲደረግባት አሳስበዋል። 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...