ጠቅላይ ሚኒስቴሩም በፅሁፋቸው እንዲህ ብለዋል”በህገ መንግስቱ 62 (9)፣ በአዋጅ 359/1995 አንቀጽ 15(3) እና ደንብ ቁጥር 533/2015 እና በፕሪቶሪያ የሰላም ፕሮፖዛል ስምምነት መሰረት አቶ ጌታቸው ረዳ ላለፉት ሁለት ዓመታት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሆነው መቆየታቸው ይታወቃል በዚህም የፌዴራል መንግስት እና አመራሮች እውቅና ተሰጥቶታል ስለ ቆይታቸው አመሰግናቸዋለሁ ወደፊትም ተቀራርበን እንደምንሰራ አረጋግጣለሁ”ብለዋል።
