ፕሮፌሰር ክንድያ ገብረህይወት የደብረፅዮንን ቡድን  ተቹ

Date:

ፕሮፌሰር ክንድያ ገብረህይወት በ “X” ገፃቸው ባስተላለፉት መልእክት በደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ቡድን ከቀደመ ተደጋጋሚ ስህተቱ የማይማር፣ በህዝብ ኪሳራ የግልና የቡድን ጥቅሙን ለማስጠበቅ ስልጣንን የሙጥኝ ያለ ሃይል ነው ሲሉ ወቅሰዋል።

በዶክተር ደብረፅዮን የሚመራው አንጃው የህወሓት ቡድን (TPLF—D) በትግራይ ደቡባዊ ዞን ውስጥ አንዳች አይነት ተቀባይነት እንደሌለው የጠቀሱት ፕሮፌሰር ክንድያ ቡድኑ በዞኑ ህዝብ ያጣውን ህጋዊ ቅቡልነት (legitimacy) በሃይል ለማግኘት ከሰሞኑ የጀመረው እንቅስቃሴ “እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል” ካለችው እንስሳ ጋር የሚመሳሰል በቀቢጸ ተስፋ የገባበት የእውር ድንብር እርምጃ ነው ሲሉ ኮንነውታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...