ለሰራተኞቹ የ 35 በመቶ የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግ ተስማሙ

Date:

ባለፈው ሐሙስ ከአሰሪው ድርጅት ጋር ባለመግባባታቸው ስራ ያቆሙት የዲኤችኤል/DHL ሰራተኞች ከዛ በኋላ በተደረገ ድርድር የሰራተኛ ማህበሩና ድርጅቱ ስምምነት በ35% ጭማሪ መስማማታቸውን ቲክቫህ አስነብቧል።

በቦሌ ክፍለ ከተማ የስራና ክህሎት ፅ/ቤት አሸማጋይነት የሰራተኛ ማህበሩ እና ድርጅቱ በ35% ጭማሪ ተስማምተዋል።የድርጅቱ ሰራተኞች በነገው ዕለት ማለትም ግንቦት 6 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተነግሯል፡፡

ይኸው አዲሱ የደመወዝ ጭማሪ ከሚያዝያ ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን በሰራተኛ ማህበሩ በኩል የተጠየቀ ቢሆንም ድርጅቱ ባለመስማማቱ፣ የ 35 ከመቶ ጭማሪው ከግንቦት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ነው የተገለፀው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...

ከ 50 ሚሊዮን በላይ መራጮች በማንዋልና በዲጂታል ተመዝግበዋል

ከየካቲት 28_መጋቢት 28 የመራጮች ምዝገባ ሲካሄድ እንደነበር ይታወቃል። በተለያዩ ጉዳዮች...