50% ፍልስጤማውያን ጋዛን ለቀው ይወጣሉ” – ኔታንያሁ

Date:

ጠቅላይ ሚኒስትር ቢኒያም ኔታንያሁ “ፍልስጤማውያንን ለመቀበል ፍላጎት ያላቸውን ሀገራት እየፈለግን ነው” ብለዋል።

እስራኤል ወደጋዛ ለመግባት “ሙሉ ሃይሏን አዘጋጅታለች” ያሉት ኔታንያሁ “ሀማስን ሳናጠፋና ታጋቾችን ሳናስለቅቅ አንመለስም” ሲሉ ተናግረዋል።

“ሀማስ ታጋቾችን እለቃለሁ ሊል ይችላል፣ ጥሩ ነው ይመለሱ፣ እንቀበላለን ነገርግን ወደ ጋዛ መግባታችን የማይቀር ነው” ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ “ጦርነት ልናቆም የምንችልበት ሁኔታ አይኖርም” ያሉ ሲሆን “ጊዚያዊ የተኩስ አቁም ግን ሊኖር እንደሚችል ጠቁመዋል። #thenational

Thiqah

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...