ቅዳሜ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
ከጠዋቱ 2:30 – 9:30
ሲቪል ሰርቪስ ፊትለፊት አካባቢ፣ አየር መንገድ ማህበር አካባቢ፣ የተባበሩት አካባቢ፣ ፍየል ቤት አካባቢ ፣ ፊጋ ጎሮ መንገድ፣ሜክሲኮ ብሔራዊ አልኮል ፋብሪካ፣ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ፣ ልደታ ፍ/ቤት፣
ሕንፃ ኮሌጅ፣ ኮካ ፣ ገዳመ ኢየሱስ ቤ/ክ አካባቢ፣ ጀርመን ድልድይ ፣የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ ፣ ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
