(መግቢያው በነፃ ነው)
የCreator lab ዝግጅት አዘጋጆች የቴያትር እና የፊልም ደራሲ እና አዘጋጅ የሆነችው መዓዛ ወርቁን በእንግድነት ጋብዘዋል።
በዚህ ዝግጅት ላይ ስለድርሰት እና ዝግጅት እንዲሁም የራሷን የሕይወት ተሞክሮ ለእናንተ ታካፍላለች። ስለሆነም በዚህ መድረክ ላይ እንዲታደሙ በአክብሮት ተጋብዘዋል።
ደራሲ እና አዘጋጅ የመሆን ፍላጎት ያላችሁ፤ እንዲሁም በሙያው ላይ ልምድ ያላችሁ ባለሙያዎች በሙሉ ይህ የመገናኛና ዕድል ለእናንተ ነው።
📍አድራሻ ፡ አሜሪካን ኤምባሲ ቅጥር ግቢ (ከስድስት ኪሎ ወደ ሽሮሜዳ መሄጃ )
📅 ቀን: ሰኞ ሀምሌ 28 ፣ 2017 ዓ.ም
🕗 ሰዓት: ከቀኑ – 8:00
🎟 መግቢያ: በነፃ
አቅራቢ፦ፕሪስቴጅ አዲስ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመተባበር
በፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ ኢንስታግራም ገፃችንን ፎሎ ማድረግ እንዳይረሱ
📎 በዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ ፡፡👇🖱
https://jazzio.land/register
የፕሪስቴጅ ዐባል ለመሆን ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ ፡፡👇🖱
https://forms.gle/ekHY5ez8AWm3uwvUA
