መዓዛ ወርቁ እንግዳ የሆነችበት ልዩ ዝግጅት የፊታችን ሰኞ በአሜሪካ ኤምባሲ ሊካሄድ ነው

Date:

(መግቢያው በነፃ ነው)

የCreator lab ዝግጅት አዘጋጆች የቴያትር  እና የፊልም ደራሲ እና አዘጋጅ  የሆነችው  መዓዛ ወርቁን በእንግድነት ጋብዘዋል።

በዚህ ዝግጅት ላይ ስለድርሰት እና ዝግጅት እንዲሁም የራሷን የሕይወት ተሞክሮ ለእናንተ ታካፍላለች። ስለሆነም በዚህ መድረክ ላይ እንዲታደሙ በአክብሮት ተጋብዘዋል።

ደራሲ እና አዘጋጅ  የመሆን ፍላጎት ያላችሁ፤ እንዲሁም በሙያው ላይ ልምድ ያላችሁ ባለሙያዎች በሙሉ ይህ የመገናኛና ዕድል ለእናንተ ነው።

📍አድራሻ ፡ አሜሪካን ኤምባሲ ቅጥር ግቢ (ከስድስት ኪሎ ወደ ሽሮሜዳ መሄጃ )

📅 ቀን: ሰኞ ሀምሌ 28 ፣ 2017 ዓ.ም

🕗 ሰዓት: ከቀኑ – 8:00 

🎟 መግቢያ: በነፃ

አቅራቢ፦ፕሪስቴጅ አዲስ ከአሜሪካ ኤምባሲ ጋር በመተባበር

በፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ ኢንስታግራም ገፃችንን ፎሎ ማድረግ እንዳይረሱ

📎 በዝግጅቱ ላይ ለመታደም ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ ፡፡👇🖱
https://jazzio.land/register
የፕሪስቴጅ ዐባል ለመሆን ከታች ያለውን ሊንክ በመንካት ይመዝገቡ ፡፡👇🖱
https://forms.gle/ekHY5ez8AWm3uwvUA

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ካናዳ ምዝገባም ሆነ ስምሪት አልተጀመረም

የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መቀመጫውን ካናዳ ካደረገው "ፊውቸር ፊት ኢንተርናሽናል"...

የክቡር ዶክተር ጋሽ መሐሙድ አዲስ አልበም ለአድማጮች ሊደርስ ነዉ

ታዋቂው ድምፃዊ ክቡር ዶክተር አርቲስት መሐሙድ አሕመድ «ለታሪክ» የተሰኘውንና...

ሜታ ‘ፌስቡክ እና ኢንስታግራም በቀረበባቸው ክስ 18 ቢሊዮን ዶላር ለመክፈል ተስማማ

ግዙፉ የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያ ሜታ በፌስቡክ እና በኢንስታግራም ምክንያት...