ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ለ50 ሺህ ሕጻናት የሰፖንሰርሺፕ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ አስጀመረ

Date:


“#የእኔምልጆችናቸው”


የካቲት 27/2018 ዓ.ም ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ ከበጎ ፈቃደኛ ሴት ጋዜጠኞች፣ ደራሲያንና ምሁራን ጥምረት ጋር በመሆን “የእኔም ልጆች ናቸዉ ” በሚል መሪ ቃል ለከፋ ችግር ለተጋለጡ 50 ሺህ ሕጻናት የሚውል እና ለ15 ቀናት የሚቆየው ልዩ የቤተሰብ ስፖንሰርሺፕ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ትዕግስት አባተ፣ የሜሪ ጆይ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ፣የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በጎ ፍቃደኛ አርቲሰቶች እና ጋዜጠኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላችው የክብር እንገዶች በተገኙበት ቀጥታ በአባይ ቲቪ እና ዩትዩብ ቻናሎች ዛሬ ተጀምሯል፡፡

እርስዎ ሸር በማድረግ ላልሰሙት እናድርስ! ህፃናትን ስፖንሰር በማድረግ እንደግፍ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...