በሩሲያ እና አሜሪካ ውጤቶችን ውይይት ወቅት የሩሲያ ፕሬዝዳንት የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦
🔶 በአላስካ የተደረጉት ውይይቶች ተሳታፊ ወገኖችን ለአስፈላጊ ውሳኔዎች እያቀራቡ ነው፡፡
🔶 አላስካ ሩሲያን አቋሟን በእርጋታ እና በዝርዝር ለማስቀመጥ እድል ሰጥቷል፡፡
🔶 ሩሲያ በዩክሬን ያለው ጦርነት እንዲቆም ትፈልጋለች፤ የቀውሱ መነሻ መንሴዎችን ማስወገድ ለእልባቱ መሠረት መሆን አለበት፡፡
🔶 የአላስካ መጎብኘት ወቅታዊ እና በጣም ጠቃሚ ነበር፡፡
🔶 የዩክሬንን ቀውስ በፍትሐዊ መንገድ ለመፍታት ውይይት ተድርጓል፡፡
🔶 ከትራምፕ ጋር የተደረገው ውይይት ሀቀኛ እና ጠቃሚ ነበር፡፡
🔶 ሩሲያ እንደ አሜሪካ ሁሉ የዩክሬን ግጭት በተቻለ ፍጥነት እንዲቆም ትፈልጋለች፡፡
