ሶማሊላንድን ከሶማሊያ ለመቀላቀል ወታደራዊ ሃይል ልንጠቀም እንችላለን

Date:

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሃመድ፣ መንግሥታቸው እስራኤል ለሶማሌላንድ የሠጠችውን እውቅና ለመመከትና ሶማሌላንድን በተጨባጭ ከሶማሊያ ለመቀላቀል ወታደራዊ ኃይል ሊጠቀም እንደሚችል አስጠነቀቁ።

ፕሬዝዳንት ሞሃመድ፣ ሶማሊያ እስራኤል ለሶማሊላንድ በሠጠችው እውቅና “ብሄራዊ ደኅንነቷ አደጋ ላይ ከወደቀ ኃይል መጠቀም አንደኛው አማራጯ ይሆናል” በማለት ተናግረዋል።

ፕሬዝዳንት ሞሃመድ፣ ሶማሊላንድ ከእስራኤል ላገኘችው እውቅና በምላሹ ለእስራኤል ወታደራዊ ጦር ሠፈር ለመስጠት እንደተስማማች ደርሠንበታል በማለት ከቀናት በፊት መናገራቸው አይዘነጋም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...

አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነት በ24 ሰዓት ውስጥ እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች

ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን በሰላም ድርድሩ ማዕቀፎች ላይ መስማማታቸውን...