በሆርሙዝ ሰርጥ የቆየችው የኢትዮጵያ መርከብ

Date:

በእስራኤልና ኢራን መካከል በተከሰተው ግጭትና በሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋት ምክንያት ለወራት ጉዞዋ ተስተጓጉሎ የቆየችው የኢትዮጵያ ንብረት የሆነችው “ኤምቪ ጊቤ” መርከብ፣ በአሁኑ ወቅት ወደ ጅቡቲ ማቅናት መጀመሯን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታውቋል።

በአሁኑ ወቅት በኦማን ባሕረ ሰላጤ አካባቢ የምትገኘው ይህቺ ታሪካዊ መርከብ፣ ያጋጠማትን አስቸጋሪ እገታ በሰላም ተሻግራ ወደ መዳረሻዋ ለመድረስ በመጓዝ ላይ ትገኛለች።

የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በ347 ዓለም አቀፍ የወደብ መዳረሻዎች ላይ ከሚያውለበልቡ የሀገሪቱ የኩራት ምልክቶች አንዷ የሆነችው “ኤምቪ ጊቤ”፣ እ.ኤ.አ ሰኔ 28 ከምሽቱ 2:00 አካባቢ ጅቡቲ ወደብ ትደርሳለች ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...

አሜሪካ እና እስራኤል ደቡብ ሊባኖስን ለአገሪቱ ጦር የማስረከብ ዕቅድ

አሜሪካ ድጋፏን በሰጠችው ዕቅድ መሠረት እስራኤል እና ሊባኖስ፤ የደቡብ...

የመሬት ልማትና አስተዳደር በበጀት ዓመቱ 63 በመቶ ያህሉን ማሳካት አልቻለም

የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ሊገባደድ በተቃረበው በጀት ዓመት ለመሰብሰብ...