በሞቃዲሾ ስታዲየም ሶስት አፍሪካውያን የዓለም እግር ኳስ ከዋክብት

Date:

ሶስት አፍሪካውያን የዓለም እግር ኳስ ከዋክብት እግር ኳስን ለእርቅና ለዘላቂ ሰላም መጠቀም ባህል እዲሆን ለማበረታታት በኢትዮጰያ አየር መንገድ ወደ ሶማሊያ ተጉዘው በሞቃዲሾ ስታዲየም ጨዋታ አድርገዋል።

ናይጄሪያዊው ጄጄ ኦካቻ፤ ካሜሩናዊው ሳሙኤል ኤቶ እና ቶጎአዊው ኢማኑዌል አዴባዮር “እግር ኳስን በመጠቀም ሰላምን ማስፈን” በሚል በፊፋ የተጀመረውን የሰላም ጉዞ በመቀላቀል ሶማሊያ ገብተው ዛሬ በሞቃዲሾ ስታዲየም ጨዋታ አድርገዋል።

እንደ ሲጂቲኤን ዘገባ፥ ከዋክብቱ ወደ ሶማሊያ ያቀኑት ሀገሪቱ በስፖርት ዘርፍ እያስመዘገበችው ያለውን ዕድገት ተከትሎ እግር ኳስን ለእርቅና ለዘላቂ ሰላም እንደመሳሪያ እንድትጠቀም ለማበረታትና መልካም ገፅታዋን ለመመለስ ነው።

ኢቢሲ የስፖርት ገፅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...