በሞናኮ ዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ አሸነፈ

Date:

በሞናኮ በተካሄደው የ5000 ሜትር የወንዶች ውድድር፣ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በበላይነት አሸነፈ።

አትሌት ዮሚፍ 12:49.46 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን  በአንደኝነት አሸንፏል፡፡

በውድድሩ ላይ የተሳተፋት አትሌት ሀጎስ ገ/ሂወት በ12:58.21 ሰባተኛ እንዲሁም አትሌት ጥላሁን ሀይሌ በ12:59.59 ስምንተኛ ደረጃ በመያዝ ውድድራቸውን አጠናቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...