የግብይትና የታክስ ህጎችን ባላከበሩ 11 ሺህ 283 ነጋዴዎች ርምጃ ተወስዷል

Date:

3ኛው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2018 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫን አቅርበዋል።

ከንቲባዋ ገቢና ወጪን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ በ2017 በጀት ዓመት ከ233 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን አስታውቀዋል።

የተሰበሰበው ገቢም ከ2016 በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ83.3 ቢሊዮን ብር ብልጫ እንዳለው ገልጸዋል።

በገቢ አሰባሰብ ሂደቱ የሌብነትና ብልሹ አሰራር በፈጸመው 247 ሰራተኞች ላይ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱንም ተናግረዋል፡፡

ባለፉት 11 ወራት የግብይትና የታክስ ህጎችን በላከበሩ እና ደረሰኝ ባልሰጡ 11 ሺህ 283 ነጋዴዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱንም አመላክተዋል።

በጋዜጣ_ፕላስ |

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጥቃት አድራሹ ከካሊፎርኒያ መሆኑን ትራፕ ገለፁ

ትናንት ቅዳሜ ምሽት በዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች ማኅበር የእራት ግብዣ...

በኬንያ የመንገደኞች አውሮፕላን ከመስመሩ ወጥቶ ተከሰከሰ

ዛሬ ረፋድ ላይ በኬንያ ማንዴራ የአውሮፕላን ማረፊያ አንድ...

አቶ ጀማል አህመድ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨማሪ 26 ሚሊየን ብር ሰጡ

አቶ ጀማል አህመድ ባሳለፍነው ወር ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ  ከሰጠው...

“የቻይና-አፍሪካ የምርምር ማዕከል”በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊከፈት ነው

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከቻይና-አፍሪካ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር "የቻይና-አፍሪካ የምርምር...