በሴቶች 5000 ሜትር ማጣሪያ ውድድር !

Date:

20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሴቶች 5ሺ ሜትር በሁለት ምድብ የማጣሪያ ውድድር ተካሂዷል ።

በውድድሩ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች
አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ፤ አትሌት  መዲና ኢሳ እና አትሌት  ፋንታዬ በላይነህ  ለፍፃሜ አልፈዋል።

በምድብ ሁለት የተወዳደሩት አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ አንደኛ ፤ መዲና ኢሳ 5ኛ ደረጃን በመያዝ ወደ ፍፃሜ  አልፈዋል።

በመጀመሪያ ምድብ የተወዳደረችው አትሌት ፋንታዬ በላይነህ 6ኛ በመውጣት ለፍፃሜ አልፋለች።

አትሌት ብርቄ ሃየሎም ከምድቧ 9ኛ በመውጣት ወደ ፍፃሜ ለማለፍ ያደረገችው ጥረት ሳይሳካ ቀርተዋል።

የፍፃሜ ውድድሩ ቅዳሜ ከቀኑ 9:27 ይካሄዳል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...